ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ዛሬ አመሻሽ ላይ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚንስትሩ በመግለጫቸው የኢኮኖሚ፣ የጸጥታ፣ የጤና እና የማህበራዊ ጉዳዮች ኮሚቴ ተቋቁሞ የኮሮናቫይረስ እድገት በኢትዮጵያ ሲከታተል መቆየቱን ተናግረዋል። በዚህም መሠረት አዳዲስ እርምጃዎች እንዲወሰዱ ተወስኗል ብለዋል ጠቅላይ ሚንስትሩ። ውሳኔዎቹም የሚከተሉት ናቸው። 1.ማንኛውም ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ ሰው ወደ ለይቶ ማቆያ ይወሰዳል ማንኛውም ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ ሰው ለ14 Read more
Ethiopia: ADDIS ABABA (Reuters) – Police teargassed hundreds of protesters outside a court in Ethiopia’s northern city of Bahir Dar on Tuesday, a local party official and an eyewitness said, reflecting public tensions over high profile violence that left dozens dead there in June. The man, who requested anonymity for fear of reprisals, told Reuters the protesters were chanting demands Read more
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ከእንደራሴዎ ለቀረቡላቸው በርካታ ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የደቡብ ክልል የተለያዩ ዞኖችን በሚመለከት ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ በክልሉ የአደረጃጀት ጉዳይን በሚመለከት ያሉ ጥያቄዎችን ለመመለስ ጥናቶች መደረጋቸውን በማንሳት አሁን ግን ጉዳዩ ተጠናቆ ፌዴሬሸን ምክር ቤት እጅ እንደሚገኝ አስታውሰዋል። “ከአሁን በኋላ ጉዳዩ የሚመለከተው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነው” Read more