የሱዳንን ወረራ የተመለከተ መግለጫየሀገራችን ዳር ድንበር በአባቶቻችንና በእናቶቻችን ደምና አጥንት ተለስኖ የተሠራ የማይነቃነቅ አምድ እንጂ እንደ ሰንበሌጥ አጥር ማንም በፈለገው ጊዜ እየጣሰው የሚገባ ድንበር አይደለም። አገሩንና ድንበሩን የማያስከብር ሕዝብ ለባርነት እንደተዘጋጀ ይቆጠራል። ለአንድ ዜጋ አገርና ድንበር የክብሩ ከፍተኛ መገለጫው ነውና። ኢትዮጵያ አገራችን በትግራይ ከአሸባሪው የህወሓት ቡድን እንዲሁም በመተከልና በኦሮሚያ ክልል ጽንፈኞችን ለማጽዳት ከፍተኛ ግብግብ በምታደርግበት Read more
ከኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ እያንዳንዱ አገር በአጭርና በረጅም ጊዜ ለማሳካት የሚሻቸው ሦስት – አራት የኤኮኖሚና የልማት ግቦች አሉት። እነዚህም የኤኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገብ፣ የሥራ ዕድል መፍጠርና የህዝቡን ህይወት የሚያሻሽሉ ልማቶች እንዳይደናቀፉ “ፊስካል” ና “ሞነታሪ” ፖሊሲዎችን እንዳስፈላጊነታቸው መውሰድ ነው።እነዚህም የባንኮችን የወለድ መጠን ማሳደግ ወይንም መቀነስ፣ ባንኮች መያዝ ያለባቸውን ሪዘርቭ መጨመር ወይንም Read more
ነሐሴ 3 ቀን 2013 ዓ/ም ኢትዮጵያ ሀገራችን ላይ ታላቅ አደጋ እየተጋረጠ በመሆኑ መስቀለኛ መንገድ ላይ ትገኛለች፡፡ በሀገር ውስጥ የበቀሉ አሸባሪዎችንና የባዕዳን ተላላኪዎችን እየተጠቀሙ በነፃነትዋ ታፍራና ተከብራ የኖረችውን፣ ውድ ሀገራችንን ለማጥፋት የውጭ ጠላቶች አሲረው ተነስተውብናል። በለመዱት ሀገራትን በሀሰት የማጠልሸት ዘዴያቸው ከዕውነት በራቁ ትርክቶች ኢትዮጵያን እያብጠለጠሏት ይገኛሉ። ህወሓትን፣ ኦነግ ሸኔ የሚባለውን (ራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት እያለ የሚጠራው)፣ Read more