የአገራችን ኢትዮጵያ ህልውና በጥያቄ ውስጥ ሲገባ ይህ የመጀመሪያ ጊዜ አይደለም፡፡ የአሁኑን ለየት የሚያደርገው ግን የሕዝባችንንና የአገራችንን ታሪክ ፈጽሞ የካደ፣ ከውስጥ የበቀለ፣ ከውጭ ታሪካዊ ጠላት ጋር ያበረ የእናት ጡት ነካሽ የሆነው አሸባሪው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በሚባል ድርጅት የሚመራ መሆኑ ነው፡፡ የውጭ ጠላቶች፣ እንደ ግብጽ፣ ቱርክ፣ ጣሊያን ዓይነቶቹ ሲመጡ፣ ከቆዳ ቀለም አንስቶ፣ በቋንቋና ባህል ከሕዝባችን Read more
Posted on May 23, 2022 by SOCEPP-CAN ከኢፖአኮ-በካናዳ የቀረበ መግለጫ የኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች አንድነት ኮሚቴ-በካናዳ (ኢፖአኮ-በካናዳ)፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በዜጎቸ ላይ እየደረሰ ያለውን የሰብዓዊ ሆኑ ሌሎችም መሠረታዊ የሰውለጆች መብት ጥሰትን አሁንም እንደበፊቱ በቅርብ እየተከታተለ በደል የሚፈጽሙ ግለሰቦች ይሁኑ መንግሥታዊ አካላትና ተቋማትን ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ሁሉ በዓለምአቀፍ ደረጃ በማሳወቅ ተጠያቂ እንዲሆኑ ሲያደርግ የቆየ ህጋዊ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋም ነው። ኢፖአኮ-በካናዳ አሁን Read more
የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሊቀመንበር ረ/ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ መጋቢት ፲፰ ቀን ፪ ሺህ ፲፮ ዓ. ም በድርጅቱ ጽ/ቤት ውስጥ በሥራ ላይ እንዳሉ በህገወጥ መንገድ በፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ መንግሥት ቀደም ሲል የድርጅታችን ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር መጋቢ ብሉይ አብርሃምን ሕገ መንገሥቱ በሚፈቅደው መሠረት በሰላማዊ መንገድ “ጦርነት ይቁም፣ ሰላም ይስፈን” በሚል መሪ ቃል ሰላማዊ ሠልፍ እንዲደረግ ከሌሎች ድርጅቶችና አገር ወዳድ ግለሰቦች Read more