ከኢሕአፓ: የአንድ መንግሥት ዴሞከራሲያዊነት መሠረታዊ መግለጫው የዜጎች በተሟላ ክብር መኖር መቻል ነው። በክብር መኖር ማለት ቅንጦት አይደለም፣ መሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች የሚከበሩበት ሕይወትን መምራት መቻል ማለት ነው። ዝቅተኛዎቹ የሰብዓዊ መብት መገለጫዎች ደግሞ ረሀብን ለማሰታገስ የሚችል ምግብ፣ ርቃነ-ሥጋን የሚሸፍኑበት ልብስ እነዲሁም ጎንን ማሳረፍ ሚቻልበት መጠለያ ማግኘት ናቸው። እነዚህ ያልተሟሉለት ሰብዓዊ ፍጡር ስለክብር መናገር አይችልም፣ እንዲህ ዓይነት Read more
በትናንትናው ዕለት ጥቅምት 17፣ 2013 ዓ.ም በአፋር ክልል ገዳማይቱ በምትባል አካባቢ በትምህርት ቤት ውስጥ የተገደሉት የትምህርት ሚኒስቴር ሁለት ሰራተኞች አሸባሪ በሚባሉ ኃይሎች እንደሆነ አቶ አህመድ ካሎይታ የአፋር ክልል ኮሚዩኒኬሽን ኃላፊ አስታውቀዋል። በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን የመማር ማስተማር ሁኔታ ለመቆጣጠር የተሰማሩት የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች አቶ ሙላት ፀጋዩ እና አቶ አበባው አያልነህን ጨምሮ በክልሉ በደረሰ ጥቃት Read more
Addis Ababa (AFP) – Ethiopia on Thursday passed a law punishing “hate speech” and “disinformation” with hefty fines and long jail terms, despite fears by rights groups it undermines gains in free speech. Nearly 300 lawmakers voted in favour of the bill, with 23 votes against and two abstentions. The new law defines hate speech Read more