ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ላይ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየተባባሰ የመጣው ጥቃት “በሽግግር ወቅት የሚያጋጥም” ተብሎ መታለፍ እንደሌለበትና ስልታዊ በሆነ መንገድ የተቀነባበረ “ኦርቶዶክሳውያንን የማፅዳት ዘመቻ” ነው ብላ እንደምታምን ቤተክርስትያኒቱ ዛሬ ባወጣችው መግለጫ አስታውቃለች። ለሀገርና አንድነትና ሰላም የሚተርፉ እሴቶችን ያበረከተችው ቤተክርስትያኗ የተሳሳቱ ርእዮተ ዓለማዊ ትርክቶችንና ጂኦ-ፖለቲካዊ ዳራዎችን መነሻ በማድረግ በተቀነባበረ እና በተደራጀ ስልት የሚፈጸሙ ኦርቶዶክሳውያንን የ‘ማጽዳት’ እንቅስቃሴዎች እንደኾኑ Read more
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 18/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ስለአቢሲኒያ ኢትዮጵያ ማራኪና አስደናቂ ተፈጥሮ፣ አዝርዕት፣ እንስሳት፣ ባሕል፣ በዓላት፣ ወግ፣ ቁሳዊና መንፈሳዊ ቅርሶች፣ ልዩ የሆነውን የዘመን ቀመር፣ ታሪክ እና አየር ንብረት የሰሙት ምዕራባውያን ትኩረት የተሳበው ገና የዓለም ስልጣኔ ጎህ ሳይቀድ ነበር፡፡ የእንግሊዝ ዕለታዊ ጋዜጦች ተደጋጋሚ ሽፋን፣ የሳሙኤል ጆንሰን “ራሴላስ- የአበሻው መስፍን” እና የሜጀር ሀሪስ “የኢትዮጵያ ደጋማ ምድር” መጽሐፍት ልብ Read more
It’s still up in the air whether the African Union can keep its promise to deliver a continental passport by the end of the year. The travel document would allow visa-free travel between the Union’s 55 member countries. In addition, as Europeans and Asians increasingly travelled to nearby countries, in recent years, African figures remained Read more