የትግል ግንባር በማስፋት የሚዛባ ኃይል፤ የሚቀር ድል የለም! (ከአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የተሰጠ መግለጫ) ግንቦት 27/2016 ዓ.ም ንጋት ላይ በአማራ ጠቅላይ ግዛት በሰሜን ጎንደር ዞን አድርቃይ ወረዳ፣ አሊጣራ ቀበሌ ‹አንካቶ› በተባለ አካባቢ፣ ሰርገው መንገድ በተከፈተላቸው የትሕነግ ታጣቂዎች በተፈጸመ የጅምላ ጥቃት በርካታ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት ደርሷል፡፡ በቅድሚያ በዚህ አሳዛኝ የጅምላ ጥቃት ለሞቱ ወገኖቻችን ነፍስ Read more
ጥቅምት 24 ቀን 2015 ዓ. ም የፕሪቶሪያውን ስምምነት ማስፈጸም ጥንቃቄ ያሻዋል ከሃምሳ ዐመታት የዘረኝነትና የመከፋፈል ሤራና ድርጊት በኋላ፣ ከ27 ዐመታት የዕመቃና አፈና አገዛዝ በኋላ፣ ከሁለት ዓመታት የጦርነት ግድያ፣ ዕልቂት፣ ዝርፊያና ውድመት በኋላ፣ በተለይ በትግራይ፣በአፋር፣ በጎንደር፣ በወሎ ከሚኖረው ህዝብ ሚሊዮኖች ተፈናቅለው በርሃብ፣ በርዛት በስደት ለስቃይ ከተዳረጉና፣ ገና በውል ያልታወቁ ወገኖቻችን ለሞት ከተዳረጉ በኋላ ህ.ወ.ሓ.ት. ዕውን Read more
መግቢያ 1. የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ኅዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በኦሮሚያ ክልል በሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች እና በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መካከል በተለያዩ ወቅቶች በሚደረጉ ውጊያዎች እና ከውጊያ ዐውድ ውጪ በሚፈጸሙ ጥቃቶች ሳቢያ በሲቪል ሰዎች ላይ እየደረሰ ያለውን ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ ዘረፋ፣ የሰዎች እገታ እና መፈናቀል መፍትሔ ለመስጠት የፌዴራል መንግሥት አፋጣኝ እርምጃ እና Read more