

Related Articles
Coronavirus emergency is ‘Public Enemy Number 1’ – WHO
By Stephanie Nebehay and Emma Farge GENEVA (Reuters) – China’s coronavirus outbreak poses a “very grave threat for the rest of the world” and should be viewed as “Public Enemy Number 1”, the head of the World Health Organization (WHO) said on Tuesday. WHO director-general Tedros Adhanom Ghebreyesus urged countries to step up measures Read more
ኮሮናቫይረስ፡ በቺካጎ የኢትዮጵያውያን ማህበር መስራች አቶ መንግሥቴ አስረሴ በኮሮናቫይረስ ህይወታቸው አለፈ
በቺካጎ የኢትዮጵያውያን ማኅበር መስራች አቶ መንግሥቴ አስረሴ ህይወታቸው በኮሮናቫይረስ ምክንያት ማለፉን ማኅበሩ ከሰዓታት በፊት በፌስቡክ ገፁ አስታውቋል። ማኅበሩ በመስራቹና የመጀመሪያው ፕሬዚዳንቱ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገልፆ በብዙዎች ዘንድ ተወዳጅ እንደነበሩም አስታውሷል። ኢትዮጵያውያንን በማሰባሰብ፣ ለማኅበረሰቡ የቅርብ ደራሽ የነበሩት አቶ መንግሥቴ በቺካጎ የኢትዮጵያውያንን ማኅበር የመሰረቱትም ከ36 ዓመታት በፊት ነበር። “ሞትን ተሻገርኳት” ከኮሮናቫይረስ ያገገመች ሴት በሴቶች የሚመሩ አገራት Read more
ጥቅምት ሁለት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የመብት ጥያቄዎች ሠልፍ በመደመር በመከልከል በመተኮስ አይገታም !!!
የአደባባይ ሰልፍ በሱዳን መንግስት ሲቀይር ሆንግኮንግ ከተማ ሲያንቀጠቅጥ ኢራቅ ወጣቱን ከታጠቀ ሀይል ጋር ሲፋጠጥ እያየን ነው። የአዲስአበባ ነዋሪዎች ሌላው ቢቀር በ1997 ያደረጉት መስዋዕትነት ሁላችንም እናዉቀዋለን። ታዲያ አዲስአበባ የኛ ነው እናንተ የራሳችሁን ዕድል መወሰን የማትችሉ በኛ ፈቃድ ለመኖር የተፈቀደላችሁ ተብሎ በበቀለ ገርባ ሲፎከር ዝም የሚል የከተማ ህዝብ በዐለም አይኖርም። ጣሊያን ፋሺስትን ዝም በሉ የሚዋጋ የለም ህዝቡ Read more





