የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕረዝዳንት አቶ ዛዲግ አብርሃ እና ሌሎች የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በሰሜን ወሎ ዞን ወልድያ ከተማ የቦንብ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው የአማራ ድምፅ ሚዲያ የወሎ ዘጋቢዎች ለማረጋገጥ ችለዋል። በጥቃቱ በባለስልጣናቱ አጃቢዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት ከማስከተሉ በስተቀር በሰው ህይወት ላይ የደረሰ የከፋ ጉዳት አለመኖሩ የተረጋገጠ ሲሆን ነገር እነ ዛዲግ ሲንቀሳቀሱባቸው የነበሩትን ጨምሮ በርካታ ተሽከርካሪዎች መውደማቸው Read more
ታምራት ላይኔ (የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር) ኢትዮጵያን የመምራት ሃላፊነት እጅዎ ላይ በወደቀበት በእዚህ ታሪካዊ ወቅት አገሪቱን የህወሃት የበላይነት ከነበረበት የኢህአዴግ አምባገነናዊ አገዛዝ ወደ ነጻ፣ ፍትሃዊ፣ ዴሞክራሲያዊ የስርአት ለውጥ ለማሻገር ሁለት የተሻሉ አማራጮች ከፊትዎ ተደቅነው ነበር። አንደኛው አማራጭ በኢህአዴግ በውስጡ የተገኘውን የስልጣን ሽግሽግ በመጠቀምና ግንባሩን ራሱን መሳሪያ በማድረግ፣ በተነጻጻሪ ሰላማዊ ሊሆን በሚችል ሁኔታ፣ ደረጃ በደረጃ በሚካሄዱ ለውጦች Read more
በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርሰውን ዒሰብዓዊ ጥቃት አጥብቀን እንቃወማለን!!! አስራ ሰባት የደምቢዶሎ ዩኔቨርሲቲ ተማሪዎች በሕዝብ ማመላለሻ ወደ ቤተሰቦቻቸው እየተጓዙ ባልታወቁ ሕገወጥ ኃይሎች ታፍነው ወደ አልታወቀ ሥፍራ ተወስደው መታገታቸውን ከመካከላቸው አምልጣ በወጣች ወጣት አማካኝነት ከሰማን ሁለት ወር ሊሞላ ነው። በዚህ ጊዜ ውስጥ ከተለያዩ የመንግሥት አካላት ተወካዮች የተሰጡት ቁንፅል ያልተናበቡና ያልተረጋገጡ መረጃዎች ወላጆችንና ሕዝብን ከማረጋጋት ይልቅ የበለጠ Read more