Related Articles
በአምቦ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለመደገፍ በወጡ ሠልፈኞች ላይ በተወረወረ ቦምቡ ጉዳት ደረሰ
ዛሬ፣ እሁድ፣ ጠዋት ለጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ እና ለፓርቲያቸው ድጋፋቸውን ለመስጠት ሠልፍ በወጡ ሠልፈኞች ላይ በተወረወረ ቦምብ ቢያንስ 29 ሠዎች መቁሰላቸውን የአምቦ ከተማ አስተዳደር እና ጸጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ ለቢቢሲ ተናገሩ። ኃላፊው አቶ ሂንሰርሙ ደለሳ እንዳሉት ቦንቡ የተወረወረው ለድጋፍ ሰልፍ በወጡ ፈረሰኞች ላይ ነው። ጉዳት ካጋጠማቸው መካከል የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸው ከሆሰፒታል የወጡ እንዳሉ ሁሉ የተለያዩ የጉዳት Read more
ባልደራስ “የምርጫ ካርድ የታደለው የዜጎችን ማንነት መሠረት ባደረገ መልኩ ነው” አለ
ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን የተመለከቱ ጉዳዮችን በዘረዘረበት የጥናት ክፍል በመራጮች ምዝገባ ወቅት ስለተስተዋሉ ችግሮች፣ ስለ ምርጫ ጣቢያዎች ተደራሽነት፣ ስለ ምርጫ አስፈጻሚዎች አመላመል ሂደት እንዲሁም የመራጮች መዝገብን ለመመርመር ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ተመልክቷል። ፓርቲው እነዚህን ጉዳዮች የተመለከቱ መረጃዎች ያሰባሰበው “በድፍን አዲስ አበባ” ተዘዋውሮ መሆኑንም አስታውቋል። የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የምርጫ ካርድ ለማውጣት ችግሮች ገጥመዋቸው እንደነበር የሚጠቁመው Read more
Bayelign Teshager wins Los Angeles Marathon 2020 men’s race
Bayelign Teshager, a 20-year-old from Ethiopia making his marathon debut, won the 35th Los Angeles Marathon Sunday morning, pulling away from Kenya’s John Langat in the final mile for a 2 hour, 8 minute, 25 second victory. Teshager, who turns 20 Monday, threw in a series of surges toward the bottom of San Vicente Boulevard Read more





