ከጦርነት የተረፉ ንጹሀን በረሀብ እየተገረፉ መሆኑ ትልቅ የሰብዓዊነት ልሽቀት ነው! * በሕፃፅ የመጠለያ ካምፕ የተከሰተውን ረሀብ አስመልክቶ ከኢሕአፓ የተሰጠ መግለጫ* ላለፉት አመታት በከፍተኛ ጦርነት ሲሰቃይ የቆየው የትግራይ ሕዝብ አሁንም ፖለቲካ ወለድ በሆነ ምክንያት በከፍተኛ ስጋት ውስጥ መሆኑን ፓርቲያችን ተመልክቷል። ባልተገባ መንገድ በአገር ውስጥ እና በውጭ ሀይሎች ጦርነት ላይ የቆየው የትግራይ ሕዝብ ለምን ከጥይት አመለጥክ? በሚመስል መልኩ በሰው ሰራሽ ርሀብ ሳይታይ እና ሳይምሰማለት እየተገርፈ ይገኛል። Read more
Posted by: Dehai Date: Saturday, 18 September 2021 For Immediate Release September 17, 2021 An ill-advised White House action tries to throw terrorist group a lifeline We are profoundly dismayed by the Executive Order President Joseph R. Biden Jr. signed today, September 17, 2021. The executive order is based on disinformation orchestrated by the TPLF Read more
Solidarity Committee for Ethiopian Political Prisoners (SOCEPP-Canada) የኢትዮጵያ ፖለቲካ እሥረኞች አንድነት ኮሚቴ (ኢፖእአኮ-ካናዳ) Email: socepp.can@humanrightsethiopia.com and socepp.can@sympatico.ca Web: www.humanrightsethiopia.com July 5, 2021 The provocative and reckless call for war by the TPLF must be condemned and stopped The current situation in Ethiopia is very alarming. The Tigray People’s Liberation Front (TPLF) has issued an ultimatum to the Read more