Birtukan Midekssa- ብርቱካን ሚደቅሳ የስራ ሀላፊነትን በፈቃድ ስለመልቀቅ በ2011 ዓ.ም ታህሳስ ወር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ በመሆን ስራዬን ስጀመር ተቋማችንን ተአማኒ እና ራሱን ችሎ ምርጫን ማከናወን የሚችል ተቋም ለማድረግ በማለም ነበር። ባለፉት አራት አመት ከስድስት ወራት ሶስት ህዝበ ውሳኔዎችን እና አገራዊ ምርጫን በማካሄድ እና ፓለቲካ ፓርቲዎችን በማስተዳደር የተሰጡኝን ሃላፊነቶች ህጋዊነት ፍትሀዊነት እና ቅንነትን Read more
ኢሕአፓ በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የሰጠው መግለጫ በአሁኑ ስዓት በሀገራችን በተለይም በአማራው ክልል መንግስት በሚወስደው አላስፈላጊና የሰውን ህይወትና ንበረትን አውዳሚ ጦርነት በፍጥነት የህዝባችንን ሰቆቃና መከራውን የማስረዘም ዘምቻውን እንዲያቆም በመጠየቅ የሰጠውን መግለጫ ያንብቡ:: ኢሕአፓ በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የሰጠው መግለጫ
አገራችን ኢትዮጵያን ከከፋው የህልውና አደጋ ለመታደግ ለነገ የማይባልና ቁርጠኝነትን የተላበሰ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ያስፈልጋል!! በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከመኢአድ፣ ኢህአፓ፣ እናት ፓርቲ፣ ዐማራ ግዮናዊ ንቅናቄ እና አንድ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ የተሠጠ መግለጫ በአገራችን ኢትዮጵያ ከሦስት አሥርት ዓመታት በላይ በተጠና መልኩ እየተተገበረ የሚገኘው የጎሣ ፖለቲካ መራራ ፍሬ አፍርቶ ሕዝቧ የመከራና የሰቆቃ ሕይወት ማሳለፍ ከጀመረ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ የመከራዉ Read more