የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) ሊቀመንበር ረ/ፕሮፌሰር ዝናቡ አበራ መጋቢት ፲፰ ቀን ፪ ሺህ ፲፮ ዓ. ም በድርጅቱ ጽ/ቤት ውስጥ በሥራ ላይ እንዳሉ በህገወጥ መንገድ በፀጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡ መንግሥት ቀደም ሲል የድርጅታችን ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር መጋቢ ብሉይ አብርሃምን ሕገ መንገሥቱ በሚፈቅደው መሠረት በሰላማዊ መንገድ “ጦርነት ይቁም፣ ሰላም ይስፈን” በሚል መሪ ቃል ሰላማዊ ሠልፍ እንዲደረግ ከሌሎች ድርጅቶችና አገር ወዳድ ግለሰቦች Read more
የኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን ሲቪክ ካውስል እና የኢትዮጵያ አድቮከሲ ኔትወርክ አባላት እና ደጋፊዎች በተለያዩ የአለም ግዛቶች የምንገኝ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የአገር ተቆርቋሪዎች ስብስብ ነን። ድርጅታችን በሀገራችን የተከሰተውን አሳሳቢ ጉዳይ መንግስት ህግ ያስከብር ዘንድ መጠየቃችን ይታወቃል። ኢትዮጵያዊው ድምጻዊ ሃጫሉ በሴረኞች መገደልን መነሻ አድርጎ የፖለቲካ አጀንዳ ያላቸው አካላት ጥላቻን መሰረት ያደረገ ቅስቀሳን ቀጥለውበት ሰሞኑን የተነሳው ግድያ፣ ዘረፋ፣ ንብረት ማውደም እና Read more
ታህሳስ ፳፪ ቀን ፪ ሺህ ፲፫ ዓ.ም ከሕግ መንግሥቱ ከመነጨው የፌዴራል ስርዓት የተነሳ የተጀመረው የዜጎች መፈናቀል እየከረረና እየመረረ መጥቶ ለዜጎች ሕይወትና ንብረት ውድመት ምክንያት ከሆነ ዓመታትን አስቆጠረ። ዛሬም እንደትናንቱ ዘርን መሠረት ያደረገው ጭፍጫፋ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና በአንዳንድ የኦሮሚያ አካባቢዎች ተጠናክሮ መቀጠሉን ስንሰማ የተሰማንን ሃዘን ለመግለጽ ቃላት ያጥረናል፡፡ በየትኛውም አገር ውስጥ በሥልጣን ላይ ያለ መንግሥት በዝቅተኛ Read more