በመላ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የጤና ባለሙያዎች ለወራት የዘለቀው ሰላማዊ የደመወዝ ክፍያ ጥያቄ ምላሽ ባለማግኘቱ ከፊል ሥራ ማቆም ጀምረዋል። መንግሥት ባለሞያዎቹ ላነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት ማኅበረሰባቸውን እንዲያገለግሉ ለማድረግ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ባለሞያዎቹ ግንቦት 17 ቀን 2025 ሥራ የማቆም ውሳኔ ላይ ደርሰዋል። ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ሐኪሞች፣ ነርሶችና ሌሎች የጤና አጠባበቅ ባለሙያዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ፅህፈት ቤት በሰላማዊ መንገድ መደበኛ Read more
September 25, 2025 ከኢትዮጵያውያን ትብብር ንቅናቄ የተሰጠ የድጋፍ መልዕክት ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት – ቅንጅት በሚል የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ)፣ እናት ፓርቲ፣ አንድ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (አኢዴፓ) እና የአማራ ግዮናው ንቅናቄ (አግን) ቅንጅት በመፍጠራችሁ ከልብ የመነጨ ደስታችንን እንገልፃለን። ይህ ውሳኔያችሁ፣ የሕዝባችንን የጋራ እሴቶች ንቆ፣ በአግላይ አንቀፆች የተሞላ ሕገ መንግሥት ነድፎ፣ ሀገራችንን በቋንቋ መስፈርት ብቻ Read more
ከፋኖ አማራ በሸዋ የተላለፈ መግለጫ! APRIL 1, 2022 የሸዋ ፋኖ በምንጃር እና ሸንኮራ ልዩ ስሙ አውራ ጎዳና በተባለ ቦታ የኦሮሚያ መንግስት ታጣቂዎች ያደረጉትን ጥቃት አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ። እንደሚታወቀው የአማራ ህዝብ መዋቅራዊ በሆነ ጥቃት ብዙ መሰዋዕትነት መክፈል ከጀመረ ከሰላሳ(30 ) አመታት በላይ አስቆጥሯል ዛሬም እንደ ትላንቱ በመንግስት ስልጣን እና መዋቅር በመታዘዝ ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አውራ ጎዳና Read more