በወቅታዊ ጉዳይ ከእናት ፓርቲ፣ ኢሕአፓ እና መኢአድ የተሰጠ የጋራ መግለጫ ባለፉት 30 አመታት የተከተልነው “የጎሳ ፌደራሊዝም” የኢትዮጵያ ህዝብ በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች በሰብዓዊነቱ ሁለንተናዊ ተሳትፎ እንዳያደርግ አግዶታል፡፡ የሠላምና የጸጥታ ዕጦት፣ መረን የለቀቀ ሙስና፣ አድሏዊ አሠራር፣ ዘውገኛነትና ጎጠኝነት ሥር ሠዶ የገነገነበት ዘመን ላይ እንድንደርስም አስገድዶናል። በዚህ ላይ ስለሀገሩ ኅላዌ፣ አንድነትና ሉዓላዊነት የሚገደው ዜጋ ደግሞ ተብከንካኝና ባይተዋር Read more
በኢትዮጵያ የረዥም ዘመን ታሪክ ውስጥ ተከስቶ በማይታወቅ መልኩ በውጭ ጠላቶች በሚቆሰቆስና በሀገር ውስጥም ባሉ ውስብስብ ችግሮች ምክንያት፣ ጊዜው ሀገራችን ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ የምትገኝበት ወቅት ነው። ህወሓት መሩ የኢህአዴግ አገዛዝ ለ27 ዓመታት ተግባራዊ ያደረጋቸው ፖሊሲዎች፣ ሕዝባችን በጠላትነት እንዲተያይ፣ የአንዱ ክልል መጠቀም የሌላው መጎዳት ሆኖ እንዲታይ፣ እኛና እነሱ (መጤዎች) የሚል አስተሳሰብ እንዲሰርፅ፣ ኢትዮጵያውያን እንደ አንድ ሀገር ዜጎች Read more
ለተከበራችሁ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች፣ ለመላው የአማራ ሕዝብ እና ለኢትዮጵያውያን ወገኖቼ በሙሉ፦ ባለፉት ዓመታት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ በኩሩው የባሕር ዳር ከተማ ሕዝብ ተመርጨ፣ እናንተን ወክዬ፣ ለሕዝባችን ሀቀኛ ድምፅ በመሆን ለማገልገል በመቻሌ ታላቅ ክብርና ኩራት ይሰማኛል። በዚህ ጉዞዬ ላሳያችሁኝ ያልተቆጠበ ድጋፍ፣ ፍቅር፣ አክብሮት እና ጽኑ እምነት ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በአሁኑ ወቅት ለ7ኛው ዙር Read more