የኢትዮጵያውያንመረዳጃማህበርበኮሎኝናአካባቢው Hilfsverein der Äthiopischen Gemeinschaft in Köln und Umgebung e.V በታላቁ የዐባይ ሕዳሴ ግድብ፣ የመንግሥትንና የሕዝብን አቋም እንደግፋለን በዓለም ውስጥ በርዝማኔ የአንደኝነቱን ደረጃየያዘው ነጭ ዐባይ፣ በተለይ ደግሞ 86% የሚሆነውን የውሃ አስተዋጽዖ የሚያደርገውና ለምአፈር በማጋዝ ለሱዳንና ግብፅ ታላቅ ሲሣይ ሆኖ እጅግ ሲጠቅማቸው የኖረው ጥቁር ዐባይመሆኑ እሙን ነው። ይህ አመንጪዋን ሀገር ኢትዮጵያን በመጉዳት የታችኞቹን የተፋሰሱ ሃገራት ሲያደልብየኖረው፣ በቅዱሱ መጽሐፍ ገነትን Read more
ከእናት ፓርቲ፣ ከኢሕአፓ እና ከመኢአድ በጋራ የተሰጠ መግለጫ ብልጽግና ፓርቲ በምርጫ አሸንፍያለሁ ብሎ ስልጣን ቢረከብም እንደ መንግሥት መምራት ተስኖት ሀገራችን ኢትዮጵያን ማስተዋል ባልታከለበት እና ኃላፊነት በጎደላቸው የፓርቲ ውሳኔዎች ለመከራ በመዳረግ ላይ ይገኛል፡፡ መከራው ያልነካው ኢትዮጵያዊ ማን አለ!? እድሜና ጾታን ያለየ የጅምላ ጭፍጨፋዎች፣ ማፈናቀል፣ ስደት፣ ለቅሶና ዋይታ የምስኪኑ ህዝባችን የዕለት ተዕለት ዜና ከሆነ ሰነባብቷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስቴር Read more
Posted on May 23, 2022 by SOCEPP-CAN ከኢፖአኮ-በካናዳ የቀረበ መግለጫ የኢትዮጵያ የፖለቲካ እስረኞች አንድነት ኮሚቴ-በካናዳ (ኢፖአኮ-በካናዳ)፣ ኢትዮጵያ ውስጥ በዜጎቸ ላይ እየደረሰ ያለውን የሰብዓዊ ሆኑ ሌሎችም መሠረታዊ የሰውለጆች መብት ጥሰትን አሁንም እንደበፊቱ በቅርብ እየተከታተለ በደል የሚፈጽሙ ግለሰቦች ይሁኑ መንግሥታዊ አካላትና ተቋማትን ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ሁሉ በዓለምአቀፍ ደረጃ በማሳወቅ ተጠያቂ እንዲሆኑ ሲያደርግ የቆየ ህጋዊ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋም ነው። ኢፖአኮ-በካናዳ አሁን Read more