የኢትዮጵያውያንመረዳጃማህበርበኮሎኝናአካባቢው Hilfsverein der Äthiopischen Gemeinschaft in Köln und Umgebung e.V በታላቁ የዐባይ ሕዳሴ ግድብ፣ የመንግሥትንና የሕዝብን አቋም እንደግፋለን በዓለም ውስጥ በርዝማኔ የአንደኝነቱን ደረጃየያዘው ነጭ ዐባይ፣ በተለይ ደግሞ 86% የሚሆነውን የውሃ አስተዋጽዖ የሚያደርገውና ለምአፈር በማጋዝ ለሱዳንና ግብፅ ታላቅ ሲሣይ ሆኖ እጅግ ሲጠቅማቸው የኖረው ጥቁር ዐባይመሆኑ እሙን ነው። ይህ አመንጪዋን ሀገር ኢትዮጵያን በመጉዳት የታችኞቹን የተፋሰሱ ሃገራት ሲያደልብየኖረው፣ በቅዱሱ መጽሐፍ ገነትን Read more
አሳዛኝ የኢትዮጵያኖች እልቂት በኤደን ባሕር ሰላጤ አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ August 7, 2025 የኢትዮጵያውያን ትብብር ንቅናቄ (ኢትን) በኤደን ባሕር ሰላጤ August 3, 2025, በደረሰው የጀልባ መገልበጥ አደጋ በንፁሀን ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ በደረሰው እልቂት የተሰማውን ጥልቅ ኃዘን መግለፅ እንወዳለን። በዚህ አሳዛኝ ሁኔታ 68 ሰዎች መሞታቸው የተረጋገጠ ሲሆን፣ ሌሎች 76 ሰዎች እስከ አሁን በተደረገው አሰሳ ያልተገኙ መሆናቸውን አለም Read more
አንድ እርምጃ ብቻ ሳይሆን ብዙ እርምጃዎችን በመራመድ የኢትዮጵያ ልጆች የትእቢት ግንቡን አፍርሰዋል፣ ኢትዮጵያን የምንል ሁሉ ተደስተናል፣ ኢትዮጵያም የዓመታት እንባዋ ይታበስ ዘንድ ቀኑ ደርሷል፡፡ በዚህም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ታላቅ ገድል ሠርቷል፤ በግንቡ ውስጥ ተሸሽገው የነበሩትን የህወሓትን መሪዎች ለሕግ እስኪያቀርብ ድረስ ግና እረፍት የለውም፡፡ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከተመሠረተበት ከ1968 ዓ.ም. ጀምሮ በፕሮግራሙ ቀርፆ የተነሳው “በኢትዮጵያ Read more