June 23, 2022 ግፉን ባወገዙበት መግለጫ የሚከተሉትን ነጥቦች አንሥተዋል። ስሜትን በሚወርር፣ ልብን በሚያሳዝን፣ ጉልበትን በሚሰብር ኀዘን ውስጥ ላሉት ወገኖቻችን፤ ትናንት ባለ ብዙ ቤተሰብ ዛሬ ሌጣ ለኾኑት፣ የክብር ሞትና መቃብር ለተነፈጉት፣ ሰው ሆነው በሰው ለተገፉት፣ ኢትዮጵያዊ ሁነው በኢትዮጵያውያን ለተሠዉት፣ አገር : ሳላቸው እንደ ባዕድ ለተቆጠሩት ለደከሙበት ምድር : በወርቅ ፈንታ ሰይፍ ለተከፈሉት ልጆቻችን እግዚአብሔር ያጽናችሁ በማለት፣ Read more
“ያሳምራል ያሉት ኩል ዓይን አጠፋ” (በምዕራብ ወለጋ በአማሮች ላይ የተካሄደውን ጭፍጨፋ በጥብቅ እናወግዛለን!) ጥቅምት ፳፫ ቀን ፪ ሺህ ፲፫ ዓ. ም ምነ ው እንደዚህ ከሰብአዊነት ተራ ወጣን? እስከመቼስ ይህ ዓይነ ቱ ኢ-ሰብአዊ ድርጊት ይፈጸማል? ኢትዮጵያስ እስከመቼ የደም መሬት ሆና ትቀጥላለች? እኛስ እስከመቼ የ ሀዘን መግለጫ እያወጣን እንዘልቃለን? በምእራብ ወለጋ የተከሰተው የሰሞኑ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሕይወታቸውን Read more
ሚያዚያ 16፣ 2016 ዓ/ም ትህነግ በወልቃይት ጠገዴ፣ ጠለምትና ራየ አማራ ላይ የፈጸመዉ ግፍና መከራ ያንገሽገሸው ማህበረ ሰብ ራሱን ነፃ ለማውጣትና ህልውናዉን ለማስከበር ባደረገው እልህ አስጨራሽ ትግል አይቀጡ ቅጣት ቀጥቶና አዋርዶ ወደመጣበት እንዲመለስ ከአደረገ በኋላ ላለፉት ሦስት ዓመታት ቀጠናዉን ሰላም በማስፈን ነፃነቱን ሲያጣጥም ቆይቷል። ጦርነትን እንደቋሚ መርህ የሚመለከተውንና ካለጦርነት እስትንፋስ የማይኖረዉን በጥቂት ግለሰቦች የሚዘውር ድርጅት ዕድሜና Read more