የሱዳንን ወረራ የተመለከተ መግለጫየሀገራችን ዳር ድንበር በአባቶቻችንና በእናቶቻችን ደምና አጥንት ተለስኖ የተሠራ የማይነቃነቅ አምድ እንጂ እንደ ሰንበሌጥ አጥር ማንም በፈለገው ጊዜ እየጣሰው የሚገባ ድንበር አይደለም። አገሩንና ድንበሩን የማያስከብር ሕዝብ ለባርነት እንደተዘጋጀ ይቆጠራል። ለአንድ ዜጋ አገርና ድንበር የክብሩ ከፍተኛ መገለጫው ነውና። ኢትዮጵያ አገራችን በትግራይ ከአሸባሪው የህወሓት ቡድን እንዲሁም በመተከልና በኦሮሚያ ክልል ጽንፈኞችን ለማጽዳት ከፍተኛ ግብግብ በምታደርግበት Read more
ከጦርነት የተረፉ ንጹሀን በረሀብ እየተገረፉ መሆኑ ትልቅ የሰብዓዊነት ልሽቀት ነው! * በሕፃፅ የመጠለያ ካምፕ የተከሰተውን ረሀብ አስመልክቶ ከኢሕአፓ የተሰጠ መግለጫ* ላለፉት አመታት በከፍተኛ ጦርነት ሲሰቃይ የቆየው የትግራይ ሕዝብ አሁንም ፖለቲካ ወለድ በሆነ ምክንያት በከፍተኛ ስጋት ውስጥ መሆኑን ፓርቲያችን ተመልክቷል። ባልተገባ መንገድ በአገር ውስጥ እና በውጭ ሀይሎች ጦርነት ላይ የቆየው የትግራይ ሕዝብ ለምን ከጥይት አመለጥክ? በሚመስል መልኩ በሰው ሰራሽ ርሀብ ሳይታይ እና ሳይምሰማለት እየተገርፈ ይገኛል። Read more
23 September 2023 The Lemkin Institute for Genocide Prevention is issuing an Active Genocide Alert for Ethiopia’s Amhara people after the September 3rd massacre of Amhara civilians in Majete and the surrounding areas of the Amhara region in Ethiopia. On September 3, 2023, the Ethiopian National Defense Force (ENDF), under the direction of Ethiopian Prime Read more