የኢትዮጵያውያን አሜሪካውያን ሲቪክ ካውስል እና የኢትዮጵያ አድቮከሲ ኔትወርክ አባላት እና ደጋፊዎች በተለያዩ የአለም ግዛቶች የምንገኝ ትውልደ ኢትዮጵያውያን የአገር ተቆርቋሪዎች ስብስብ ነን። ድርጅታችን በሀገራችን የተከሰተውን አሳሳቢ ጉዳይ መንግስት ህግ ያስከብር ዘንድ መጠየቃችን ይታወቃል። ኢትዮጵያዊው ድምጻዊ ሃጫሉ በሴረኞች መገደልን መነሻ አድርጎ የፖለቲካ አጀንዳ ያላቸው አካላት ጥላቻን መሰረት ያደረገ ቅስቀሳን ቀጥለውበት ሰሞኑን የተነሳው ግድያ፣ ዘረፋ፣ ንብረት ማውደም እና Read more
መስከረም 10፣ 2018 (September 20, 2025 ) አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ ከኢትዮጵያውያን ትብብር ንቅናቄ፣ ጉዳዩ፦ በኢትዮጵያ የፖለቲካ/የሕሊና እሥረኞች የሚያካሄዱት/ያካሄዱት የረሃብ አድማ፣ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ተቃዋሚ ድርጅቶች፣ መሪዎችና አባሎቻቸው፣ የፖለቲካና የሰብዓዊ መብት ተሟዋጓቾች፣ ጋዜጠኞችና ሌሎችም የተለያዩ ሃሳብ አስተናጋጆች፣ በጠ/ሚኒስትር ዓቢይ መንግሥት እየታደኑ፣ በየእሥር ቤቶች መታጏራቸው፣ የተለመደ የዘወትር ሕይወት ለመሆኑ በሀገር ውስጥም፣ በዓለም አቀፉ ደረጃም የታወቀ ሀቅ ነው። Read more
*ከኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ – ኢሕአፓ የተሰጠ መግለጫ* የዜጎች ጤና እንዲጠበቅ ሐኪሞች፣ ነርሶች፣ የጤና መኮንኖች፣ ድሬሰሮች፣ የላብቴክኒሽያኖችና ሌሎችም የጤና ባለሙያዎችና ሠራተኞች በልተውና ጠጥተው፣ መጠለያና ሌሎችም ፍላጎቶቻቸው ተሟልተውላቸው ለመኖር መቻል አለባቸው። በጦርነት ኢኮኖሚ እየደቀቀች ባለች ሀገር ዉስጥ ሠላም ከመታጣቱና ፀጥታም በበርካታ የሀገራችን ክፍሎች ከመበላሸቱ በተጨማሪ የኑሮ ውድነቱ እጅግ ከባድ ሆኗል። ዜጎች በተለይም የወር ደሞዝተኞች በሀገራችን ውስጥ Read more