የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ጠንካራ የውጭ ግንኙነት ከፍተኛ ሚና አለው፡፡ በሀገራት መካከል የሚደረግ ግንኙነት የዓለምን ሰላም ለማስከበር፣ በሀገራት መካከል መልካም ግንኙነትን ለማጎልበት፣ ዓለማቀፋዊ ትብብርን ለማጠናከር ይረዳል፡፡ በረዥሙ የመንግሥትነት ታሪኳ፣ ሀገራችን በውጭ ግንኙነት ዘርፍም የረዥም ጊዜ ልምድ እና ሰፊ ተሞክሮ ባለቤት ናት፡፡ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓ፣ ከአሜሪካ፣ ከአስያ እና ከመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት Read more
የኢካን ዓላማ በኔዘርላንድ የሚኖረውን ትውልደ ኢትዮጵያውያንን እና ኢትዮጵያውያንን ኮምዩኒቲይ የማሰባሰብ ሳይሆን የመከፋፋልና የማዳከም ተልኮን ያነገበ ነው። አገር ! ለየአንድ ሠው ቋንቋው፣ ልማዱ፣ ባሕሉ፣ እምነቱ፣ አስተሳሰቡ፣ ወጉና በአጠቃላይ እሱነቱና ማንነቱ የሚከበርበት ብቸኛ ሥፍራ ነው። ኢትዮጵያውያንም በስደት በሚኖሩባቸው አገራት ሁሉ እነኝህን በስደት ያጧቸውን የግልና የጋራ ማንነቶቻቸውን በአንድ ላይ ሆነው ለመዘከር እንዲያስችላቸው በማሰብ የተለያዩ ማዕከላትን በመፍጠር “ኢትዮጵያውያን በሚኖሩበት Read more
አዲስ አበባ የኹሉምና ለኹሉም እንጂ የጥቂት ግለሰቦች ፍላጎት ማስፈጻሚያ አይደለችም! በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከእናት፣ መኢአድና ኢሕአፓ ፓርቲዎች የተሰጠ መግለጫ ባለቤት አልባነት ተጫጭኗት እንደዛሬው ሳይሆን “አዲስ አበባ” ሲባል የሰላም ከተማነቷ፣ እንደነ ኒዮርክ፣ ጀኔቫ፣… ከኸሉም የዓለም ማዕዘናት መሪዎች ተሰባስበው ጉዳያቸውን የሚመክሩባት፣ አፍሪካውያን በባርነት ቀንበር ሲማቅቁ የነጻነታቸው ቀንድል ሆና የትግሉን ፊደል ሀ ሁ… ያስቆጠረች ከተማ ነበረች። አዲስ አበባ Read more