በዓሉን ከተከታተሉት ደጋፊዎች የተሰጡ አስተያየቶች ውስጥ፡ — ኢሕአፓ የድርጅቱን አመራር በወጣቶች እየተተካ መሆኑን ስመለከት ኢሀአፓ የትላንት ብቻ ሳይሆን የዛሬም የነገም ፓርቲ ለመሆኑ ታላቀ ተስፋ ሰጭ ነው — መልክቱ በጣም አነቃቂና አለኝታነትን ፈጥሯል የ45ኛው የኢሕአፓ በዓል አከባበር በሰሜን አቸፈር የ45ኛው የኢሕአፓ በዓል አከባበር በቋራ
ኢሕአፓ “አሁንም ቢሆን፣ እንደበፊቱ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ ኦሮሞም ሆነ አማራ፣ ትግራይም ሆነ አፋር፣ ወላይታም ሆነ ሲዳማ፣ ሶማሌም ሆነ ጋምቤላና ሌሎችም ብሄር ብሄረሰቦች፣ ለሰላም፣ ለፍቅርና ወንድማማችነት ባላቸው የማይናጋ አቋም ላይ ያለን ጽኑ እምነት አሁንም በአቶ ሽመልስ የተዛባ ንግግር ንቅንቅ እንደማይል ለአቶ ሽመልስና ለአክራሪ ጠባብ ብሄረተኞች መልሰን ልናሳውቃቸው እንወዳለን።” ኢሕአፓ ሀገርቤት የሚያደርገውን ይፋዊ እንቅስቃሴ ለመደገፍ የቀድሞ አባላቱ Read more