በዓሉን ከተከታተሉት ደጋፊዎች የተሰጡ አስተያየቶች ውስጥ፡ — ኢሕአፓ የድርጅቱን አመራር በወጣቶች እየተተካ መሆኑን ስመለከት ኢሀአፓ የትላንት ብቻ ሳይሆን የዛሬም የነገም ፓርቲ ለመሆኑ ታላቀ ተስፋ ሰጭ ነው — መልክቱ በጣም አነቃቂና አለኝታነትን ፈጥሯል የ45ኛው የኢሕአፓ በዓል አከባበር በሰሜን አቸፈር የ45ኛው የኢሕአፓ በዓል አከባበር በቋራ
መስከረም 18 2012 (September 29, 2019) የፖለቲካ ድርጅቶችን 10, 000 አባላት መጠየቅ፤ የቁጥር ጉዳይ ሳይሆን፡ ዋናው ቁምነገር፡ ውሳኔው – የመደራጀት መብትን የሚጋፋ ነው – የዲሞክራሲን ሂደት ያሰናክላል ወይም ያደናቅፋል – ድርጅቶችን በግዳጅ መቀነስ ዲሞክራሲን ማቀጨጭ እንጅ ማዳበር አያስችልም፨ ለምሳሌ ለብዙ አመታት ዲሞክራሲ ያራመደችው ህንድ፡ ከሁለት ሺ በላይ የፖለቲካ ድርጅቶች ያላት ሲሆን፡ ድርጅቶች የሚገደዱት 200 አባላትን Read more