By Juliet Kigongo Kampala — The Deputy Chief Justice Alfonse Owiny-Dollo has, in a statement, condemned security operatives for re-arresting suspects that court granted bail. “This high handedness in the re-arrest of persons released by courts is a direct affront to the much cherished rule of law in Uganda. An advocate is an officer of Read more
ኢሕአፓ: እንዴት ዝም እንላለን? ዝም አንልም! ማለትም የለብንም! ይህንን ዝም ብሎ ማለፍ ከኃጢያትም በላይ ኃጢያት ነው። የፍቅር ዘመን እንዲሆን የአዲስ ዓመት ምኞት ከተመኘን ገና አንድ ወር ሳይሞላን፣ ሰላምና የሕግ የበላይነት እንዲመጣ ሕዝቡ ካለው ታላቅ ምኞት የተነሳ የመስቀልን በዓል የክልልና ብሄራዊ መንግሥታቱ እንድንሆን በፈለጉን መልኩ ሆነን ካከበርን ገና አንድ ሳምንት ሳይቆጠር፣ የኢሬቻ በዓል ጉድ አሰማን። Read more
በኦሮሚያ ክልል አዲስ የተነሳው የፍረጃ ፖለቲካ የኃይል አሰላለፉን እንደቀየረና በርካታ የክልሉን ተወላጆች እያሳሰበ መሆኑ ተገለጸ። አካሄዱ ወደ ዘር ማጽዳት ለሚደረገው ድብቅ ጉዞ አመላክች ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚችል አስተያየት እየተሰጠ ነው። ሲጀመር “ዲቃላ” የሚለው ፍረጃ በድንገት የተሰነዘረው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይን ስም በማንሳት ነው ቢባልም አቶ በቀለ ገርባ ቀደም ብለው ለዚህ አካሄድ ፍንጭ መስጠታቸውን ስጋት የገባቸው ለጎልጉል እንደመነሻ Read more