NAIROBI – A student who arrived in Kenya from China Tuesday has been quarantined in Nairobi after exhibiting coronavirus-like symptoms. Kenya Airways, the airline that the patient flew, said the decision to quarantine him was made by health authorities at Nairobi’s Jommo Kenyatta International Airport. A Kenyan student who returned home from China Tuesday is Read more
ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ የአገር መከላከያ ሠራዊት በሕወሃት ላይ የኃይል እርምጃ እንዲወስድ ትዕዛዝ መሰጠቱን ይፋ አደረጉ። ጠቅላይ ሚንስትሩ በአገሪቱ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቀርበው “ይህንን ጡት ነካሽ ኃይል ለማሳፈር እና ለመደምሰስ አስፈላጊውን ሁሉ የምናደርግ መሆኑን እገልጻለሁ” በማለት ጦርነት መከፈቱን አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚንስትሩ መከላከያ ሠራዊት አገር የማዳን ግዳጅ እንደተሰጠውም አስረድተዋል። ከዚህም በተጨማሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ “ሕወሐት በትግራይ Read more
ዛሬ፣ እሁድ፣ ጠዋት ለጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ እና ለፓርቲያቸው ድጋፋቸውን ለመስጠት ሠልፍ በወጡ ሠልፈኞች ላይ በተወረወረ ቦምብ ቢያንስ 29 ሠዎች መቁሰላቸውን የአምቦ ከተማ አስተዳደር እና ጸጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ ለቢቢሲ ተናገሩ። ኃላፊው አቶ ሂንሰርሙ ደለሳ እንዳሉት ቦንቡ የተወረወረው ለድጋፍ ሰልፍ በወጡ ፈረሰኞች ላይ ነው። ጉዳት ካጋጠማቸው መካከል የህክምና እርዳታ ተደርጎላቸው ከሆሰፒታል የወጡ እንዳሉ ሁሉ የተለያዩ የጉዳት Read more