2019-11-10 (እ.ኤ.አ) ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክቶር አቢይ አህመድ:- ሰሞኑን የጃዋርን የድረሱልኝ ጥሪ ተከትሎ በአገራችን በልዩ ልዩ ቦታዎች በወገኖቻችን ላይ አሳዛኝ ክስተት ተፈጽሟል። ብዙ ህጻናት፣ አዛውንቶች፣ እናቶች፣ አባቶች፣ የሃይማኖት መሪዎችና አገልጋዮች ያለአግባብ በግፍ ተገድለዋል፣ ቆስለዋል፣ ከቦታቸውም ተፈናቅለዋል፣ የእምነት ተቋማትም ተቃጥለዋል ወይም የመቃጠል ጥቃት ተሞክሮባቸዋል። ይህ በወገኖቻችን ላይ የደረሰው አሳዛኝና ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት ባንድ ሰው የድረሱልኝ ጥሪ ባየነውና Read more
– Ethiopia has reportedly built an energy plant which converts waste to electricity – The country’s largest rubbish dump was used as the site for the plant which is built to provide Ethiopians with 30% of their household electricity needs – The project was made possible by the Ethiopian government in partnership with a consortium Read more
በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርሰውን ዒሰብዓዊ ጥቃት አጥብቀን እንቃወማለን!!! አስራ ሰባት የደምቢዶሎ ዩኔቨርሲቲ ተማሪዎች በሕዝብ ማመላለሻ ወደ ቤተሰቦቻቸው እየተጓዙ ባልታወቁ ሕገወጥ ኃይሎች ታፍነው ወደ አልታወቀ ሥፍራ ተወስደው መታገታቸውን ከመካከላቸው አምልጣ በወጣች ወጣት አማካኝነት ከሰማን ሁለት ወር ሊሞላ ነው። በዚህ ጊዜ ውስጥ ከተለያዩ የመንግሥት አካላት ተወካዮች የተሰጡት ቁንፅል ያልተናበቡና ያልተረጋገጡ መረጃዎች ወላጆችንና ሕዝብን ከማረጋጋት ይልቅ የበለጠ Read more