በወቅታዊ ጉዳይ ከእናት ፓርቲ፣ ኢሕአፓ እና መኢአድ የተሰጠ የጋራ መግለጫ ባለፉት 30 አመታት የተከተልነው “የጎሳ ፌደራሊዝም” የኢትዮጵያ ህዝብ በፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች በሰብዓዊነቱ ሁለንተናዊ ተሳትፎ እንዳያደርግ አግዶታል፡፡ የሠላምና የጸጥታ ዕጦት፣ መረን የለቀቀ ሙስና፣ አድሏዊ አሠራር፣ ዘውገኛነትና ጎጠኝነት ሥር ሠዶ የገነገነበት ዘመን ላይ እንድንደርስም አስገድዶናል። በዚህ ላይ ስለሀገሩ ኅላዌ፣ አንድነትና ሉዓላዊነት የሚገደው ዜጋ ደግሞ ተብከንካኝና ባይተዋር Read more
ለተከበራችሁ የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች፣ ለመላው የአማራ ሕዝብ እና ለኢትዮጵያውያን ወገኖቼ በሙሉ፦ ባለፉት ዓመታት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ በኩሩው የባሕር ዳር ከተማ ሕዝብ ተመርጨ፣ እናንተን ወክዬ፣ ለሕዝባችን ሀቀኛ ድምፅ በመሆን ለማገልገል በመቻሌ ታላቅ ክብርና ኩራት ይሰማኛል። በዚህ ጉዞዬ ላሳያችሁኝ ያልተቆጠበ ድጋፍ፣ ፍቅር፣ አክብሮት እና ጽኑ እምነት ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በአሁኑ ወቅት ለ7ኛው ዙር Read more
መስከረም 10፣ 2018 (September 20, 2025 ) አስቸኳይ ጋዜጣዊ መግለጫ ከኢትዮጵያውያን ትብብር ንቅናቄ፣ ጉዳዩ፦ በኢትዮጵያ የፖለቲካ/የሕሊና እሥረኞች የሚያካሄዱት/ያካሄዱት የረሃብ አድማ፣ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ተቃዋሚ ድርጅቶች፣ መሪዎችና አባሎቻቸው፣ የፖለቲካና የሰብዓዊ መብት ተሟዋጓቾች፣ ጋዜጠኞችና ሌሎችም የተለያዩ ሃሳብ አስተናጋጆች፣ በጠ/ሚኒስትር ዓቢይ መንግሥት እየታደኑ፣ በየእሥር ቤቶች መታጏራቸው፣ የተለመደ የዘወትር ሕይወት ለመሆኑ በሀገር ውስጥም፣ በዓለም አቀፉ ደረጃም የታወቀ ሀቅ ነው። Read more