Related Articles
Ethiopia’s Yalemzerf Yehualaw runs second fastest women’s half marathon all-time at Airtel’s Delhi Half Marathon
Airtel Delhi Half Marathon Ethiopia’s Yalemzerf Yehualaw produced a stunning run over in the 2020 Airtel Delhi Half Marathon, a World Athletics Gold Label Road Race. Yehaulaw clocked the second-fastest women’s time ever over the distance when she crossed the line in 64:46. The 21-year-old, who had to settle for third at the World Athletics Read more
ከሃዲው የህወሃት ቡድን የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ በማሳሳት በሀገሪቱ ዳግም ስልጣን መጋራት ይፈልጋል … አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ
የከሀዲው የህወሃት ቡድን አመራሮች ዓለምአቀፉን ማህበረሰብ በማሳሳት ላለፉት ወንጀሎቻቸው ከቅጣት ለማምለጥና በድርድር ስም ዳግም ወደ ስልጣን መምጣት እንደሚፈልጉ የቀድሞው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ በፎሬይን ፖሊሲ ድረገጽ ላይ በወጣው ጽሁፍ ገልጸዋል። ላለፉት 27 አመታት ሃገሪቱን በተንኮል ያስተዳደረው የህወሃት የጥፋት ቡድን በታላቅ ህዝባዊ ተቃውሞ ተገፍቶ ሲወድቅ አለም አቀፉን ማህበረሰብ አሳስቶ ዳግም ወደ ስልጣን ለመምጣት እቅድ Read more
በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚደረገው ዜጎችን የማፈናቀል ዘመቻ አስመልክቶ ከኢሕአፓ የተሰጠ መግለጫ
ከኢሕአፓ: የአንድ መንግሥት ዴሞከራሲያዊነት መሠረታዊ መግለጫው የዜጎች በተሟላ ክብር መኖር መቻል ነው። በክብር መኖር ማለት ቅንጦት አይደለም፣ መሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች የሚከበሩበት ሕይወትን መምራት መቻል ማለት ነው። ዝቅተኛዎቹ የሰብዓዊ መብት መገለጫዎች ደግሞ ረሀብን ለማሰታገስ የሚችል ምግብ፣ ርቃነ-ሥጋን የሚሸፍኑበት ልብስ እነዲሁም ጎንን ማሳረፍ ሚቻልበት መጠለያ ማግኘት ናቸው። እነዚህ ያልተሟሉለት ሰብዓዊ ፍጡር ስለክብር መናገር አይችልም፣ እንዲህ ዓይነት Read more