Related Articles
ኢትዮጵያ፣ በስምሽ የራያ ህዝብ ሰቆቃ
ከዚህ በታች ያሉትን መረጃዎች ከራያ ራዩማና ከጎዳዳ ፌስ ቡክ የተገኘ መሆኑ አንባብያን እውቅና ከምስጋና ጋር ይስጡልን፥፥ ወደፊት ለህዝብ መድረስ ያለባቸውን መልዕክቶች በ dinkinfo@dinkneshethiopia.com በትልኩልን በቀጥታ ይደርሰናል፥፥ https://youtu.be/iKziuly0ta4 ራያየ !!ሲቃ እምባሽን ባላብስውለታ የፍቅርሽን ባልመልስሲከፋሽሲጨንቅሽእያየሁ እየሰማሁጆሮ ዳባከተቻለኝሰው አትበይኝሰውም አልሆንኩ ።Daood Nh ራያ ላይ !!ጥቁር ሸማ የለበሰለምለም ምድር ተዘርግቷልምድሩ ውስጥህዝብ አንቀላፍቷልህዝቡ ውስጥታሪክ ተኝቷልታሪክ ውስጥእውነት አዛግቷልእውነት ውስጥአርነት አለይነጋል እንዲህ እያለ Read more
ኢትዮጵያ ውስጥ በግዙፍነቱ ቀዳሚ የሆነው ሸገር ዳቦ ፋብሪካ ተመረቀ
አዲስ አበባ (ፋና) – በአዲስ አበባ ከተማ የተገነባውና በሰዓት 80 ሺህ ዳቦ የሚያመርተው ሸገር ዳቦ ፋብሪካ ተመረቀ። በፋብሪካው ምርቃ ላይም ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለ ኡማን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በምረቃው ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ፋብሪካው የዳቦ ፋብሪካ ብቻ ሳይሆን በምግብ ራሳችንን Read more
የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ለመስጠት አቅዶ የነበረውን 500 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ አገደ
ምንጭ፡ https://ethiopiainsider.com በተስፋለም ወልደየስ የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ለመስጠት አቅዶ የነበረውን የ500 ሚሊዮን ዶላር አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ወደ ባንኩ ቦርድ ቀርቦ እንዳይጸድቅ መታገዱን የተቋሙ ታማኝ ምንጮች ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገለጹ። የእገዳው ውሳኔውን ያስተላለፉት “የዓለም ባንክ ከፍተኛ የስራ አስፈጻሚዎች ናቸው” ብለዋል። በኢትዮጵያ መንግስት ጠያቂነት ለስምምነት ተዘጋጅቶ የነበረው ይህ የገንዘብ ድጋፍ ለዓለም ባንክ የስራ አስፈጻሚ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት ሊቀርብ Read more





