በአዲስ አበባ ከተማ ህዳር 30 ቀን 2016 ዓ.ም የተጠራውን ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ አስመልክቶ ከአስተባባሪ ኮሚቴው የተሰጠ መግለጫ ሃገራችን ኢትዮጵያ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በኦሮሚያ፣ ትግራይና አማራ እና ሌሎች ክልሎች እንዲሁም የዞን አስተዳድሮች ውስጥ በተደረጉና እየተደረጉ ባሉት ጦርነቶች እና ግጭቶች ህዝባችን ሰላሙን አጥቷል፡፡ በኢትዮጵያ በተለያዩ ማዕዘናት በተደረጉ እና እየተደረጉ ባሉ ጦርነቶች እና ግጭቶች ሞት፣ አካል መጉደል እና Read more
የኢትዮጵያውያንመረዳጃማህበርበኮሎኝናአካባቢው Hilfsverein der Äthiopischen Gemeinschaft in Köln und Umgebung e.V በታላቁ የዐባይ ሕዳሴ ግድብ፣ የመንግሥትንና የሕዝብን አቋም እንደግፋለን በዓለም ውስጥ በርዝማኔ የአንደኝነቱን ደረጃየያዘው ነጭ ዐባይ፣ በተለይ ደግሞ 86% የሚሆነውን የውሃ አስተዋጽዖ የሚያደርገውና ለምአፈር በማጋዝ ለሱዳንና ግብፅ ታላቅ ሲሣይ ሆኖ እጅግ ሲጠቅማቸው የኖረው ጥቁር ዐባይመሆኑ እሙን ነው። ይህ አመንጪዋን ሀገር ኢትዮጵያን በመጉዳት የታችኞቹን የተፋሰሱ ሃገራት ሲያደልብየኖረው፣ በቅዱሱ መጽሐፍ ገነትን Read more
መግቢያ 1. የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ኅዳር 28 ቀን 2015 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ በኦሮሚያ ክልል በሚንቀሳቀሱ ታጣቂ ኃይሎች እና በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መካከል በተለያዩ ወቅቶች በሚደረጉ ውጊያዎች እና ከውጊያ ዐውድ ውጪ በሚፈጸሙ ጥቃቶች ሳቢያ በሲቪል ሰዎች ላይ እየደረሰ ያለውን ሞት፣ የአካል ጉዳት፣ ዘረፋ፣ የሰዎች እገታ እና መፈናቀል መፍትሔ ለመስጠት የፌዴራል መንግሥት አፋጣኝ እርምጃ እና Read more