ታኅሣሥ 14/2012ዓ.ም በኢሰመጉ የተሠጠ መግለጫ ኢሰመጉ – የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 27 (1) ማንኛውም ሰው የማሰብ፣ የኅሊና እና የሃይማኖት ነጻነት እንዳለው ይደነግጋል፡፡ ይህ መብት ማንኛውም ሰው የመረጠውን ሃይማኖት ወይም እምነት የመያዝ ወይም የመቀበል፣ ሃይማኖቱንና እምነቱን ለብቻ ወይም ከሌሎች ጋር በመሆን በይፋ ወይም በግል የማምለክ፣ የመከተል፣ የመተግበር፣ የማስተማር ወይም የመግለጽ መብትን እንደሚያካትት ይገልጻል፡፡ የሃይማኖት ተከታዮች ሃይማኖታቸውን Read more
SEBASTIAN SCHEINER Thu, December 3, 2020, 4:31 AM EST Virus Outbreak Israel Ethiopian Immigrants Ethiopian immigrants arrive at the Ben Gurion airport near Tel Aviv, Israel, Thursday, Dec. 3, 2020. Hundreds of Ethiopian immigrants on Thursday arrived to a festive ceremony at Israel’s international airport as the government took a step toward carrying out its Read more
የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ በድርጅቱ ታሪክ የመጀመሪያ ነው የተባለ አስቸኳይ ጉባኤ ከታሕሳስ 25 እስከ 26፣ 2012 ዓ/ም ያካሄደ ሲሆን ይኸንን በተመለከተም ያወጣውን መግለጫ ፓርቲያችን ተመልክቶት የሚከተለውን መግለጫ ማውጣት ግድ ብሎናል። በመሰረቱ “አስቸኳይ ጉባኤ” ተብሎ የተጠራው ጉባኤ በተከታታይ ከተካሄዱት ቀደምት ሁለት ስብሰባዎች የተለየ ነገር ያልታየበትና በይዘትም የህወሃት ቁንጮዎች የተለመደና ተመሳሳይ የውሸት፣ የማስፈራራት እና የማወከብ ባህሪያቸውን የተንፀባረቀበት ጉባኤ Read more